በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

ኢትዮጵያውያኑ ለተጎዱ ኢትዮጵያውያን የሚያደርጉት እርዳታ


የዓለም አቀፍ ትብብር ለኢትዮጵያውያን መብትሰብሳቢ አቶ ታማኝ በየነና የትብብሩን አቅም ግንባታ ኃላፊ አቶ ዳኛቸው ተሾመ
የዓለም አቀፍ ትብብር ለኢትዮጵያውያን መብትሰብሳቢ አቶ ታማኝ በየነና የትብብሩን አቅም ግንባታ ኃላፊ አቶ ዳኛቸው ተሾመ

በውጭ የሚኖሩ ኢትዮጵያውያን ሀገር ውስጥ ለሚገኙ ለተፈናቀሉና ቤተሰቦቻቸው ለተገደሉባቸው ቤተሰቦች በዓለም አቀፍ ትብብር ለኢትዮጵያውያን መብት በኩል የሚያደርጉትን እርዳታ በተመለከተ ከሰብሳቢ አቶ ታማኝ በየነና ከትብብሩን አቅም ግንባታ ኃላፊ አቶ ዳኛቸው ተሾመ ጋራ ውይይት አድርገናል።

ከአምስት ዓመት በፊት በሰሜን አሜሪካ የተቋቋመው ዓለም አቀፍ ትብብር ለኢትዮጵያውያን መብት ከሶማሌ ክልል ለተፈናቀሉና በአማራ ክልል ቤተሰቦቻቸው ለተገደሉባቸው ኢትዮጵያውያን የገንዘብ ድጋፍ አድርገዋል።

ተቋሙ በቅርብ ስላከናወነው ተግባራት በተመለከተ ጽዮን ግርማ የደርጅቱን ሰብሳቢ አቶ ታማኝ በየነና የትብብሩን አቅም ግንባታ ኃላፊ አቶ ዳኛቸው ተሾመን አነጋግራ ተከታዩን ዘግባለቸ።

ዝርዝሩን ከተያያዘው የድምፅ ፋይል ያድምጡ።

ኢትዮጵያውያኑ ለተጎዱ ኢትዮጵያውያን የሚያደርጉት እርዳታ
please wait

No media source currently available

0:00 0:20:53 0:00

የፌስቡክ አስተያየት መስጫ

XS
SM
MD
LG