በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

የግሼን ደብረ ከርቤ ማርያም በዓል ይከበራል


የግሼን ደብረ ከርቤ ማርያም በዓል ይከበራል
please wait

No media source currently available

0:00 0:05:25 0:00

ዓመታዊውን የግሼን ደብረ ከርቤ ማርያም በዓል ለማክበር የሚያስችል አስተማማኝ ሰላም መኖሩን የደቡብ ወሎ ዞን አስተዳደር ገለጸ፡፡ አካባቢው የሥጋት ቀጠና እንደሆነ ተደርጎ መደበኛ ባልሆኑ የመረጃ ምንጮች የሚተላለፈው ከእውነት የራቀ እንደሆነ ነው ለጋዜጠኞች መግለጫ የሰጡት የዞኑ ዋና አስተዳዳሪ ሰይድ መሐመድ ያሰታወቁት።

XS
SM
MD
LG