በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

ዓለማቀፍ ዘመቻ - ለኅዳሴ ግድብ


ዩናይትድ ኢትዮጵያንስ ፎር ፒስ ኤንድ ሪኮንስሌሽን የተሰኘ ድርጅት ከሚቀጥለው ሳምንት ጀምሮ የታላቁ ኢትዮጵያ ኅዳሴ ግድብን በተመለከተ ዓለማቀፍ ዘመቻ እንደሚጀመር አስታወቀ።

ዘመቻው በግብፅ መሪዎች ሲነዛ የኖረውን የተዛባ አመለካከት ለማቃናት ያለመ እንደሆነ የድርጅቱ ፀኃፊ አስታወቁ።

ዝርዝሩን ከተያያዘው የድምፅ ፋይል ያዳምጡ።

ዓለማቀፍ ዘመቻ - ለኅዳሴ ግድብ
please wait

No media source currently available

0:00 0:06:40 0:00


XS
SM
MD
LG