በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

ኢትዮጵያውያን ዳያስፖራ ማኅበራት በኅዳሴ ጉዳይ


ኢትዮጵያውያን ዳያስፖራ ማኅበራት በኅዳሴ ጉዳይ
please wait

No media source currently available

0:00 0:59:12 0:00

ታላቁ የኢትዮጵያ ኅዳሴ ግድብ ውኃን የመሙላት ሥራ በሁለት ሣምንታት ውስጥ እንደሚጀመር፣ በኢትዮጵያ፣ በሱዳንና በግብፅ መካከልም በአሞላልና በአተገባበሩ ላይ በዚሁ ጊዜ ውስጥ በአፍሪካ ኅብረት መሪነት ስምምነት ላይ እንደሚደረስ ከተገለፀ አንድ ሣምንት ተቆጠረ።

XS
SM
MD
LG