መጋቢት 21/2014 ዓ.ም ሌሊት ያረፉት አቶ ገላሳ ዲቦ የቀብር ሥነ ስርዓት ላይ የቀድሞ ባልደረቦቻቸው ፣የመንግሥት የሥራ ኃላፊዎች፣ የተለያዩ የተፎካካሪ ፖለቲካ ፓርቲዎች፣ ታዋቂ ግለሰቦች እና ወዳጅ ዘመዶቻቸው በተገኙበት ዛሬ መጋቢት 24/2014 ዓ.ም በመንበረ ፀባዖት ቅድስት ሥላሴ ካቴድራል መካነ መቃብር ተፈጽሟል።
የፕሮግራሙ ተከታታይ ክፍሎች
-
ሴፕቴምበር 26, 2023
በኦሮሚያ ክልል ከጸጥታ ችግር ባላነሰ የተጋነኑ ዘገባዎች ቱሪስቶችን እያራቁ እንደኾነ ተጠቆመ
-
ሴፕቴምበር 26, 2023
የሐረርን ውኃ ጥም እና የተማሪዎች ችግር ለመቁረጥ የተወላጆች ማኅበሩ እየተንቀሳቀሰ ነው
-
ሴፕቴምበር 26, 2023
ከኢትዮጵያ ቡና የውጭ ንግድ ገቢ ብዙም ተጠቃሚ እንዳልኾኑ አርሶ አደሮች ተናገሩ
-
ሴፕቴምበር 26, 2023
በናይጄሪያ የተጠለፉ ተማሪዎችን ለማስለቀቅ ፕሬዚዳንቱ ትዕዛዝ አስተላለፉ
-
ሴፕቴምበር 26, 2023
የሪፐብሊካን ፓርቲ ፕሬዚዳንታዊ ዕጩዎች ነገ በሬገን ቤተ መጻሕፍት ክርክር ያደርጋሉ
-
ሴፕቴምበር 26, 2023
በትግራይ ክልል በጦርነት ሕይወታቸው ያለፉ የቀድሞ ተዋጊዎች ቤተሰቦች መርዶ እየተቀመጡ ነው