መጋቢት 21/2014 ዓ.ም ሌሊት ያረፉት አቶ ገላሳ ዲቦ የቀብር ሥነ ስርዓት ላይ የቀድሞ ባልደረቦቻቸው ፣የመንግሥት የሥራ ኃላፊዎች፣ የተለያዩ የተፎካካሪ ፖለቲካ ፓርቲዎች፣ ታዋቂ ግለሰቦች እና ወዳጅ ዘመዶቻቸው በተገኙበት ዛሬ መጋቢት 24/2014 ዓ.ም በመንበረ ፀባዖት ቅድስት ሥላሴ ካቴድራል መካነ መቃብር ተፈጽሟል።
የፕሮግራሙ ተከታታይ ክፍሎች
-
ማርች 14, 2025በአፍሪካ የኅይል አቅርቦት ላይ ያተኮረውና በዋሽንግተን ዲሲ የተካሔደው ጉባኤ
-
ማርች 14, 2025የኢትዮጵያውያት ሴቶች ጥያቄ ምንድን ነው? - የአድማጭ ተመልካቾች አስተያየት
-
ማርች 13, 2025አርቲስት አንዱዓለም ጎሣ ተጨማሪ 13 ቀናትን በእስር እንዲቆይ ፍርድ ቤት ፈቀደ
-
ማርች 13, 2025ሩሲያ የተቆጣጠረቻቸውን የዩክሬን ግዛቶች እንደያዘች መቀጠል ትሻለች