ጥር ወር ደቡባዊ ኢትዮጵያ ለሚገኙ የጌዴኦ ብሔረሰብ አባላት የመኸር ምርታቸውን የሚሰበስቡበትና፣ አሮጌ ያሉትን ዓመት “አዲስ” ብለው የሚቀበሉበት ዓመታዊ በዓላቸውን ነው። ይኽን ጊዜ የመረጡትና የሰየሙትም በአካባቢው ደምቃ በምትወጣው “ደራሮ” አበባ ምክኒያት ነው።
ቅዳሜ ዕለት በዲላ ከተማ የተከበረው በዓል ይዘት ምን እንደሚመስል ከተያያዘው ፋይል ይከታተሉ።
ጥር ወር ደቡባዊ ኢትዮጵያ ለሚገኙ የጌዴኦ ብሔረሰብ አባላት የመኸር ምርታቸውን የሚሰበስቡበትና፣ አሮጌ ያሉትን ዓመት “አዲስ” ብለው የሚቀበሉበት ዓመታዊ በዓላቸውን ነው። ይኽን ጊዜ የመረጡትና የሰየሙትም በአካባቢው ደምቃ በምትወጣው “ደራሮ” አበባ ምክኒያት ነው።
ቅዳሜ ዕለት በዲላ ከተማ የተከበረው በዓል ይዘት ምን እንደሚመስል ከተያያዘው ፋይል ይከታተሉ።
መድረክ / ፎረም