በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

በአርባ ምንጭ ዙሪያ ወረዳ ግጭት ያለሕግ የታሰሩ ሰዎች ከ96 በላይ መድረሱ ተገለጸ


አርባ ምንጭ ከተማ፤ ኢትዮጵያ
አርባ ምንጭ ከተማ፤ ኢትዮጵያ

በአርባ ምንጭ ዙሪያ ወረዳ፣ ከዜይሴ ብሔረሰብ ቀበሌዎች የልዩ ወረዳ አደረጃጀት ጥያቄ ጋራ በተያያዘ ግጭት የታሰሩ ሰዎች ቁጥር ከ96 በላይ መድረሱን የገለጹ ቤተሰቦቻቸው፣ ፍርድ ቤት አለመቅረባቸውንና የተጠረጠሩበትንም ወንጀል እንዳላወቁ አስታውቀዋል፡፡

በአርባ ምንጭ ዙሪያ ወረዳ ግጭት ያለሕግ የታሰሩ ሰዎች ከ96 በላይ መድረሱ ተገለጸ
please wait

No media source currently available

0:00 0:05:23 0:00

በጉዳዩ ላይ የአካባቢውን ባለሥልጣናት ምላሽ እና አስተያየት ለማካተት ያደረግነው ጥረት፣ ስልካቸውን ስለማያነሡ አልተሳካም፡፡

መድረክ / ፎረም

XS
SM
MD
LG