በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

የጋሞ ማኅበረሠብ መሪ በቡራዩ የተፈፀው ግድያ ላይ የሠጡት አስተያየት


የጋሞ ማኅበረሠብ መሪ በቡራዩ የተፈፀው ግድያ ላይ የሠጡት አስተያየት
please wait

No media source currently available

0:00 0:10:19 0:00

ከጋሞ ደሬዎች የአንዱ ካኦ ባሕላዊ መሪ ደምሴ ፃራ ይባላሉ፡፡ ቅዳሜ ዕለት በቡራዮ የተከሰተውን ግድያ በመቃወም በአርባ ምንጫ የተቃውሞ ሠልፍ ላይ፣ በቁጣ ንብረት ለማውደም የቃጡ ወጣቶች እንደነበሩ የሚታወስ ሲሆን፣ አንደ አካባቢው ባሕል ሣር ይዘው በአካላቸው ቆመው ንብረቱን ከጥፋይ ከተከላከሉ የጋሞ ሀገር ሽማግሌዎች አንዱ የማኅበረሠብ መሪም ናቸው ደምሴ ፃራ፡፡

XS
SM
MD
LG