የቤኒሻንጉል ጉሙዝ ክልላዊ መንግሥት እና በክልሉ ታጥቆ የሚንቀሳቀሰው የጉሙዝ ሕዝቦች ዴሞክራሲያዊ ንቅናቄ /ጉህዴን/ ችግሮችን በውይይት ለመፍታት የሚያስችል የሠላም ሥምምነት መፈራረማቸውን ሁለቱም ወገኖች አስታውቀዋል።
"ሥምምነቱ ዘላቂ ሠላም ያመጣል" ሲሉም ለአሜሪካ ድምፅ ተናግረዋል።
የቤኒሻንጉል ጉሙዝ ክልላዊ መንግሥት እና በክልሉ ታጥቆ የሚንቀሳቀሰው የጉሙዝ ሕዝቦች ዴሞክራሲያዊ ንቅናቄ /ጉህዴን/ ችግሮችን በውይይት ለመፍታት የሚያስችል የሠላም ሥምምነት መፈራረማቸውን ሁለቱም ወገኖች አስታውቀዋል።
"ሥምምነቱ ዘላቂ ሠላም ያመጣል" ሲሉም ለአሜሪካ ድምፅ ተናግረዋል።