በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

የቤኒሻንጉል ጉሙዝ ክልል መንግሥት እና የክልሉ አማፂ ቡድን የሠላም ሥምምነት ተፈራረሙ


የቤኒሻንጉል ጉሙዝ ክልል መንግሥት እና የክልሉ አማፂ ቡድን የሠላም ሥምምነት ተፈራረሙ
please wait

No media source currently available

0:00 0:06:52 0:00

የቤኒሻንጉል ጉሙዝ ክልላዊ መንግሥት እና በክልሉ ታጥቆ የሚንቀሳቀሰው የጉሙዝ ሕዝቦች ዴሞክራሲያዊ ንቅናቄ /ጉህዴን/ ችግሮችን በውይይት ለመፍታት የሚያስችል የሠላም ሥምምነት መፈራረማቸውን ሁለቱም ወገኖች አስታውቀዋል።

"ሥምምነቱ ዘላቂ ሠላም ያመጣል" ሲሉም ለአሜሪካ ድምፅ ተናግረዋል።

XS
SM
MD
LG