በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

አዲሱ የጋምቢያ ፕሬዚዳንት ሥልጣን ስለለቀቁት ያህያ ጃሜህ


አዲሱ የጋምቢያ ፕሬዚዳንት ሥልጣን ስለለቀቁት ያህያ ጃሜህ
please wait

No media source currently available

0:00 0:04:13 0:00

አዲሱ የጋምቢያ ፕሬዚዳንት አዳማ ባሮው ሥልጣን በለቀቁት ያህያ ጃሜህ የሃያ ሁለት ዓመታት ግዛት ዘመን ተፈፀሙ የተባሉ ወንጀሎችን ለመመርመር የሃቅና እርቅ አጣሪ ኮሚሽን እንደሚመሠርቱ ገለፁ፡፡

XS
SM
MD
LG