ግለሰቡ ቀደም ሲል የጋምቤላ ሕዝቦች ሰላም ልማት ዲሞክራሲ ንቅናቄ በሚል ስያሜ በሚጠራው ፓርቲ ስም ተወዳዳሪ እንደነበሩና ከምርጫው ውጤት በኋላ ወደ ትጥቅ ትግል መግባታቸውን የገለፁት አቶ ኡጌቱ ከዚህ በኋላ በሰላማዊ መንግደ መታገል እንደሚቀጥሉ መናገራቸውን የክልሉ የፕሬስ ኃላፊ ተናግረዋል።
በትጥቅ ትግል ላይ የነበሩት የጋነግ መሪ ወደ ሰላማዊ ትግል መመለሳቸውን ክልሉ አስታወቀ
የፕሮግራሙ ተከታታይ ክፍሎች
-
ጁላይ 26, 2024
የኢትዮጵያውያኑ ባህላዊ ማዕድ እና አብሮነት ታዛ - በሚልዋኪ
-
ጁላይ 26, 2024
የፕሬዝደንት ጆ ባይደን ንግግር
-
ጁላይ 23, 2024
አምስት ሚሊዮን ኢትዮጵያውያንን በኮዲንግ ሞያ የማብቃት መርሐ ግብር ይፋ ኾነ
-
ጁላይ 22, 2024
የነዋሪዎች አስተያየት በፕሬዝደንት ባይደን ውሳኔ ላይ
-
ጁላይ 18, 2024
ጄ. ዲ. ቫንስ “አሜሪካ ትቅደም” መሪ ቃላቸው እንደሆነ አስታወቁ