ግለሰቡ ቀደም ሲል የጋምቤላ ሕዝቦች ሰላም ልማት ዲሞክራሲ ንቅናቄ በሚል ስያሜ በሚጠራው ፓርቲ ስም ተወዳዳሪ እንደነበሩና ከምርጫው ውጤት በኋላ ወደ ትጥቅ ትግል መግባታቸውን የገለፁት አቶ ኡጌቱ ከዚህ በኋላ በሰላማዊ መንግደ መታገል እንደሚቀጥሉ መናገራቸውን የክልሉ የፕሬስ ኃላፊ ተናግረዋል።
በትጥቅ ትግል ላይ የነበሩት የጋነግ መሪ ወደ ሰላማዊ ትግል መመለሳቸውን ክልሉ አስታወቀ
የፕሮግራሙ ተከታታይ ክፍሎች
-
ኦክቶበር 03, 2023
ዋይት ሐውስ ለዩክሬን ድጋፉ እንዲቀጥል ጥረት እያደረገ ነው
-
ኦክቶበር 03, 2023
በኬንያ መንግሥት የሃይቲ የፖሊስ ስምሪት ውሳኔ ላይ ዜጎች ጥያቄ እያነሡ ነው
-
ኦክቶበር 03, 2023
ክልሎች የትምህርት ዘመኑን የተማሪዎች ምዝገባ ዕቅዳቸውን እንዳላሳኩ እየገለጹ ነው
-
ኦክቶበር 03, 2023
በፈተናዎች ንብርብር ውስጥ ለሚገኘው የኢትዮጵያ የኢንዱስትሪ ዘርፍ የተሻሻሉ ተስፋዎች አሉ?
-
ኦክቶበር 03, 2023
በሶማሌ ክልል የቆሎጂ መጠለያ ጣቢያ ስድስት ሰዎች እንደተገደሉ ኢሰመኮ ገለጸ
-
ኦክቶበር 03, 2023
የሲዳማ ፌዴራሊስት ፓርቲ ሦስት አባላቱ ያለሕግ እንደታሰሩበት ገልጿል