ግለሰቡ ቀደም ሲል የጋምቤላ ሕዝቦች ሰላም ልማት ዲሞክራሲ ንቅናቄ በሚል ስያሜ በሚጠራው ፓርቲ ስም ተወዳዳሪ እንደነበሩና ከምርጫው ውጤት በኋላ ወደ ትጥቅ ትግል መግባታቸውን የገለፁት አቶ ኡጌቱ ከዚህ በኋላ በሰላማዊ መንግደ መታገል እንደሚቀጥሉ መናገራቸውን የክልሉ የፕሬስ ኃላፊ ተናግረዋል።
በትጥቅ ትግል ላይ የነበሩት የጋነግ መሪ ወደ ሰላማዊ ትግል መመለሳቸውን ክልሉ አስታወቀ
የፕሮግራሙ ተከታታይ ክፍሎች
-
ማርች 14, 2025በአፍሪካ የኅይል አቅርቦት ላይ ያተኮረውና በዋሽንግተን ዲሲ የተካሔደው ጉባኤ
-
ማርች 14, 2025የኢትዮጵያውያት ሴቶች ጥያቄ ምንድን ነው? - የአድማጭ ተመልካቾች አስተያየት
-
ማርች 13, 2025አርቲስት አንዱዓለም ጎሣ ተጨማሪ 13 ቀናትን በእስር እንዲቆይ ፍርድ ቤት ፈቀደ
-
ማርች 13, 2025ሩሲያ የተቆጣጠረቻቸውን የዩክሬን ግዛቶች እንደያዘች መቀጠል ትሻለች