ግለሰቡ ቀደም ሲል የጋምቤላ ሕዝቦች ሰላም ልማት ዲሞክራሲ ንቅናቄ በሚል ስያሜ በሚጠራው ፓርቲ ስም ተወዳዳሪ እንደነበሩና ከምርጫው ውጤት በኋላ ወደ ትጥቅ ትግል መግባታቸውን የገለፁት አቶ ኡጌቱ ከዚህ በኋላ በሰላማዊ መንግደ መታገል እንደሚቀጥሉ መናገራቸውን የክልሉ የፕሬስ ኃላፊ ተናግረዋል።
በትጥቅ ትግል ላይ የነበሩት የጋነግ መሪ ወደ ሰላማዊ ትግል መመለሳቸውን ክልሉ አስታወቀ
የፕሮግራሙ ተከታታይ ክፍሎች
-
ሜይ 17, 2022
ዓለም ባንክ የ300 ሚሊየን ዶላር የድጋፍ ሥምምነት ከኢትዮጵያ ጋር ተፈራረመ
-
ሜይ 17, 2022
የደራሼ ግጭት በመባባሱ መንገድ መዘጋቱን ነዋሪዎች እና አሽከርካሪዎች ገለፁ
-
ሜይ 17, 2022
የሶማሊያ ፕሬዚዳንታዊ ምርጫ ውጤት እና አንድምታው
-
ሜይ 16, 2022
የኢትዮጵያው ተደጋጋሚ ድርቅ የአየር ንብረት ለውጡ ማሳያ ነው