አዲስ አበባ —
በተለይ ኢዘዲን ዕውቅና በከፍተኛ ደረጃ ተሰጥቶት በጠቅላይ ሚኒስትር ዐብይ አሕመድ በራሣቸው መሸለሙ ለሃገሩ ብቻ ሳይሆን ለዓለም ብዙ ጠቃሚ የአዕምሮውን ፈጠራ ውጤቶች ሊያበረክት እንዲችል እንዳነቃቃው ይናገራል።
ለዛሬው የጋቢና ዘጋቢዎቻችን መስኮት ኢዘዲን ከፀሐይ ዳምጠው ጋር ቆይታ አድርጓል።