አጋሩ
አስተያየቶችን ይዩ
Print
በደቡብ ወሎ ዞን አምባሰል ወረዳ ላይ የመማር አቅም አጥተው የነበሩና በሁለተኛ ደረጃ ትምሕርታቸው ከፍተኛ ውጤት ያስመዘገቡ ሴት ተማሪዎችን ለመርዳት በተቋቋመ “የተቀናጀ የቤተሰብ አገልግሎት” ድርጅት ታግዛ የፍተኛ ትምሕርቷን ያጠናቀቀችው መሰረት መራዊ “ስለ ትምሕርቴ ብቻ በማሰብ ለዚህ በቅቻለሁ” ትላለች።
የወሎው ዘጋቢያችን መስፍን አራጌ ለጋቢና ቪኦኤ “የዘጋቢዎች መስኮት” መሰናዶ ዝርዝሩን አሰናድቷል።
No media source currently available
የፌስቡክ አስተያየት መስጫ