በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

በድህነት ተምራ 3.96 የመመረቂያ ውጤት ያስመዘገበችው ተማሪ


በድህነት ተምራ 3.96 የመመረቂያ ውጤት ያስመዘገበችው ተማሪ
በድህነት ተምራ 3.96 የመመረቂያ ውጤት ያስመዘገበችው ተማሪ

በደቡብ ወሎ ዞን አምባሰል ወረዳ ላይ የመማር አቅም አጥተው የነበሩና በሁለተኛ ደረጃ ትምሕርታቸው ከፍተኛ ውጤት ያስመዘገቡ ሴት ተማሪዎችን ለመርዳት በተቋቋመ “የተቀናጀ የቤተሰብ አገልግሎት” ድርጅት ታግዛ የፍተኛ ትምሕርቷን ያጠናቀቀችው መሰረት መራዊ “ስለ ትምሕርቴ ብቻ በማሰብ ለዚህ በቅቻለሁ” ትላለች።

የወሎው ዘጋቢያችን መስፍን አራጌ ለጋቢና ቪኦኤ “የዘጋቢዎች መስኮት” መሰናዶ ዝርዝሩን አሰናድቷል።

በድህነት ተምራ 3.96 የመመረቂያ ውጤት ያስመዘገበችው ተማሪ
please wait

No media source currently available

0:00 0:05:53 0:00

የፌስቡክ አስተያየት መስጫ

XS
SM
MD
LG