አስተያየቶችን ይዩ
Print
አዲስ አበባ ፈጣሪ ወጣቶች እየፈለቁባት ያለች ከተማ ናት። ከእነዚህ ቴክኖሎጂን መሰረት አድርገው ሀገር በቀል መፍትሄዎችን ከሚያቀርቡት ወጣቶች አንዷን የጋቢና ቪኦኤ እንግዳ አድርገናታል።
ለጋቢና ቪኦኤ የዘጋቢዎች መስኮት ዝግጅታችን ግርማቸው ከበደ አነጋግሯታል።
(ዝርዝሩን ከተያያዘው የድምፅ ፋይል ያዳምጡ)
No media source currently available
የፌስቡክ አስተያየት መስጫ