በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

አፍሪካዊ የንግድ መለዮን ለመፍጠር የምትተጋው ትግስት ሰይፈ


አፍሪካዊ የንግድ መለዮን ለመፍጠር የምትተጋው ትግስት ሰይፈ
please wait

No media source currently available

0:00 0:06:25 0:00

ዲዛይነር ትግስት ሰይፈ ሩት ኢን ስታይል የተሰኘ ከቆዳ ምርቶች የተሰሩ ቦርሳዎችን ለዓለም ገበያ የሚያቀርብ ተቋምን መስራች እና ዳይሬክተር እና ዲዛይነር ናት፡፡ የማንዴላ ዋሺንግተን ፌሎው የነበረችው ትግስት የመሰረተችው ሩት ኢን ስታይል የተሰኘው ተቋሟ እ.ኤ.አ በ2018 ቤላአፍሪካና ውድድር ላይ ምርጥ አፍሪካዊ የንግድ መለዮ የሚል ሽልማትን ያገኘ ሲሆን ባለፈው ዓመት ደግሞ የጀርመን ተቋም በሆነው የንግድ ውድድር ዘ ጉድ ቢዝነስ ላይም ተሸላሚ መሆን ችሏል፡፡

XS
SM
MD
LG