አፍሪካዊ የንግድ መለዮን ለመፍጠር የምትተጋው ትግስት ሰይፈ
ዲዛይነር ትግስት ሰይፈ ሩት ኢን ስታይል የተሰኘ ከቆዳ ምርቶች የተሰሩ ቦርሳዎችን ለዓለም ገበያ የሚያቀርብ ተቋምን መስራች እና ዳይሬክተር እና ዲዛይነር ናት፡፡ የማንዴላ ዋሺንግተን ፌሎው የነበረችው ትግስት የመሰረተችው ሩት ኢን ስታይል የተሰኘው ተቋሟ እ.ኤ.አ በ2018 ቤላአፍሪካና ውድድር ላይ ምርጥ አፍሪካዊ የንግድ መለዮ የሚል ሽልማትን ያገኘ ሲሆን ባለፈው ዓመት ደግሞ የጀርመን ተቋም በሆነው የንግድ ውድድር ዘ ጉድ ቢዝነስ ላይም ተሸላሚ መሆን ችሏል፡፡
የፕሮግራሙ ተከታታይ ክፍሎች
-
ማርች 14, 2025
የባለ ሥልጣናት መፈታት ለደቡብ ሱዳን ውጥረት መርገብ ቁልፍ ጉዳይ ነው ተባለ
-
ማርች 14, 2025
የኢትዮጵያ ፌደራል መንግሥት በዶ.ር ደብረ ጽዮን የሚመራው የህወሓት ቡድን ወቀሰ
-
ማርች 14, 2025
አይኤምኤፍ እና ኢትዮጵያ በዋጋ ግሽበት ትንበያ ተለያዩ
-
ማርች 13, 2025
የቦሮ ዴሞክራሲያዊ ፓርቲ ሦስት አባላቱ መታሰራቸውን አስታወቀ
-
ማርች 12, 2025
የትግራይ ክልል ጊዜያዊ አስተዳደር የፌደራል መንግሥቱን ጣልቃ ገብነት ጠየቀ
-
ማርች 12, 2025
በሐዋሳ ዩኒቨርሲቲ ያገለገሉ 800 ሠራተኞች መታዳቸውን ገለጹ