አፍሪካዊ የንግድ መለዮን ለመፍጠር የምትተጋው ትግስት ሰይፈ
ዲዛይነር ትግስት ሰይፈ ሩት ኢን ስታይል የተሰኘ ከቆዳ ምርቶች የተሰሩ ቦርሳዎችን ለዓለም ገበያ የሚያቀርብ ተቋምን መስራች እና ዳይሬክተር እና ዲዛይነር ናት፡፡ የማንዴላ ዋሺንግተን ፌሎው የነበረችው ትግስት የመሰረተችው ሩት ኢን ስታይል የተሰኘው ተቋሟ እ.ኤ.አ በ2018 ቤላአፍሪካና ውድድር ላይ ምርጥ አፍሪካዊ የንግድ መለዮ የሚል ሽልማትን ያገኘ ሲሆን ባለፈው ዓመት ደግሞ የጀርመን ተቋም በሆነው የንግድ ውድድር ዘ ጉድ ቢዝነስ ላይም ተሸላሚ መሆን ችሏል፡፡
የፕሮግራሙ ተከታታይ ክፍሎች
-
ኦገስት 05, 2022
የሰላም ድርድር ሐሳቡ እና የጦርነቱ ተጎጂዎች አስተያየት
-
ኦገስት 02, 2022
ዶ/ር ደብረፅዮን ለፌዴራሉ መንግሥት ደብዳቤ ላኩ
-
ኦገስት 01, 2022
“ከ600 በላይ የአልሻባብ ታጣቂዎች ተገድለዋል” - የሶማሌ ክልላዊ መንግሥት
-
ጁላይ 30, 2022
በደቡብ ክልል ዞኖች በክላስተር እንዲደራጁ የቀረበውን ሀሳብ አፀደቁ
-
ጁላይ 29, 2022
ቡርጂ እና አማሮ ልዩ ወረዳዎች በድርቅ የተጎዱ 150 ሺሕ ሰዎች ምግብ ይፈልጋሉ