አፍሪካዊ የንግድ መለዮን ለመፍጠር የምትተጋው ትግስት ሰይፈ
ዲዛይነር ትግስት ሰይፈ ሩት ኢን ስታይል የተሰኘ ከቆዳ ምርቶች የተሰሩ ቦርሳዎችን ለዓለም ገበያ የሚያቀርብ ተቋምን መስራች እና ዳይሬክተር እና ዲዛይነር ናት፡፡ የማንዴላ ዋሺንግተን ፌሎው የነበረችው ትግስት የመሰረተችው ሩት ኢን ስታይል የተሰኘው ተቋሟ እ.ኤ.አ በ2018 ቤላአፍሪካና ውድድር ላይ ምርጥ አፍሪካዊ የንግድ መለዮ የሚል ሽልማትን ያገኘ ሲሆን ባለፈው ዓመት ደግሞ የጀርመን ተቋም በሆነው የንግድ ውድድር ዘ ጉድ ቢዝነስ ላይም ተሸላሚ መሆን ችሏል፡፡
የፕሮግራሙ ተከታታይ ክፍሎች
-
ሴፕቴምበር 21, 2023
የአወዛጋቢዋ አውራ ጎዳና ወይም ቆርኬ ጥቃት አጠያያቂ እንደኾነ ነው
-
ኦገስት 26, 2023
በጋሞ ዞን በተፈጠረ ግጭት የሰው ህይወት ጠፋ
-
ኦገስት 23, 2023
በፕሪቶርያው ስምምነት ከእስር መፈታት ሲገባቸው ያልተፈቱ እስረኞች እንዳሉ ተገለጸ