በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

በኢትዮጵያ እየተካሄደ ያለው ጦርነት እና የወጣቶች ጭንቀት


በኢትዮጵያ እየተካሄደ ያለው ጦርነት እና የወጣቶች ጭንቀት
please wait

No media source currently available

0:00 0:07:49 0:00

ከተጀመረ አንድ ዓመት የሞላው ጦርነት በሃገሪቱ ላይ ሰፊ የሆነ ማኅበራዊ፣ ምጣኔ ሃብታዊ እና ስነልቦናዊ ጫና እያሳደረ ይገኛል፡፡ ጦርነቱ እየተስፋፋ የመጣ ሲሆን ኢትዮጵያ በመላው ሃገሪቱ ተግባራዊ የሚደረግ የአስቸኳይ ጊዜ አዋጅም አውጃለች፡፡ ወጣቶች በጦርነቱ የተነሳ የተከሰተው የኑሮ ውድነት፣ ሰላም ማጣት፣ የሃገሪቱ እጣ ፈንታ እና የመፍተሄ አካል መሆን አለመቻል ግራ መጋባት እና ጭንቀት ውስጥ እንደከተታቸው ይናገራሉ፡፡

XS
SM
MD
LG