በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

የነዳጅ እጥረት በአማራ ክልል


የነዳጅ እጥረት በአማራ ክልል
please wait

No media source currently available

0:00 0:05:46 0:00

በአማራ ክልል በባህርዳር ዙሪያና በሌሎች አካባቢዎች የሚኖሩ በመስኖ የሚያለሙ አርሶ አደሮች አሁን የተከሰተው የነዳጅ እጥረት በምርታማነታቸው ላይ ተፅዕኖ እንደፈጠረባቸው ገልፀዋል። በአማራ ክልል ውስጥ የበረታ የነዳጅ እጥረት ከተከሰተ ሣምንታት ማስቆጠሩ ተነግሯል። አርሶአደሮችም በተለየ ሁኔታ እንዲስተናገዱ ጥረት እየተደረገ መሆኑንና የተከሰተውን የነዳጅ እጥረት ተከትሎ “ታይቷል” የተባለውን “ህገወጥነት” ለመቆጣጠር ዝግጅት መጀመሩን የክልሉ የንግድ ቢሮ አስታውቋል።

XS
SM
MD
LG