የነዳጅ እጥረት በአማራ ክልል
በአማራ ክልል በባህርዳር ዙሪያና በሌሎች አካባቢዎች የሚኖሩ በመስኖ የሚያለሙ አርሶ አደሮች አሁን የተከሰተው የነዳጅ እጥረት በምርታማነታቸው ላይ ተፅዕኖ እንደፈጠረባቸው ገልፀዋል። በአማራ ክልል ውስጥ የበረታ የነዳጅ እጥረት ከተከሰተ ሣምንታት ማስቆጠሩ ተነግሯል። አርሶአደሮችም በተለየ ሁኔታ እንዲስተናገዱ ጥረት እየተደረገ መሆኑንና የተከሰተውን የነዳጅ እጥረት ተከትሎ “ታይቷል” የተባለውን “ህገወጥነት” ለመቆጣጠር ዝግጅት መጀመሩን የክልሉ የንግድ ቢሮ አስታውቋል።
የፕሮግራሙ ተከታታይ ክፍሎች
-
ጁላይ 27, 2024
1ሺሕ500 ስደተኞች ወደ አፍጥጥ መጠለያ መዛወራቸው ተገለጸ
-
ጁላይ 27, 2024
ከ17ሺሕ በላይ የራያ አላማጣ እና አካባቢው ተፈናቃዮች ተመለሱ
-
ጁላይ 26, 2024
ፓርላማው በመሬት መንሸራተት አደጋ ለሞቱ ወገኖች ብሔራዊ የኀዘን ቀን ዐዋጀ
-
ጁላይ 25, 2024
በህወሓት 14ኛ ድርጅታዊ ጉባኤ ዝግጅት የአመራሩ እና የቁጥጥር ኮሚሽኑ ውዝግብ