የነዳጅ እጥረት በአማራ ክልል
በአማራ ክልል በባህርዳር ዙሪያና በሌሎች አካባቢዎች የሚኖሩ በመስኖ የሚያለሙ አርሶ አደሮች አሁን የተከሰተው የነዳጅ እጥረት በምርታማነታቸው ላይ ተፅዕኖ እንደፈጠረባቸው ገልፀዋል። በአማራ ክልል ውስጥ የበረታ የነዳጅ እጥረት ከተከሰተ ሣምንታት ማስቆጠሩ ተነግሯል። አርሶአደሮችም በተለየ ሁኔታ እንዲስተናገዱ ጥረት እየተደረገ መሆኑንና የተከሰተውን የነዳጅ እጥረት ተከትሎ “ታይቷል” የተባለውን “ህገወጥነት” ለመቆጣጠር ዝግጅት መጀመሩን የክልሉ የንግድ ቢሮ አስታውቋል።
የፕሮግራሙ ተከታታይ ክፍሎች
-
ጃንዩወሪ 30, 2023
ኩፍኝ አማሮ ልዩ ወረዳ ገብቷል
-
ጃንዩወሪ 21, 2023
የሚኒስትሮች ሹመት ለፓርላማ ቀረበ
-
ጃንዩወሪ 18, 2023
ራስን ማጥፋት የአይምሮ ጤና ቀውስ ውጤት ነው
-
ጃንዩወሪ 10, 2023
“ሸኔ” በተባሉ ታጣቂዎች በተከፈተ ጥቃት ሰዎች መገደላቸውና እስረኞች ማምለጣቸው ተነገረ
-
ጃንዩወሪ 10, 2023
የቀድሞ የብሔራዊ የመረጃ ደህንነት ም/ዋና ዳይሬክተር ዛሬ ከእስር ተለቀቁ