በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

የዋልድባ ገዳም መነኮሳት ከእስር ተፈቱ


ክሳቸው ከተቋረጠላቸው 114 ሰዎች መካከል ዛሬ ሁለቱ የዋልድባ ገዳም መነኮሳት ከእስር መፈታታቸው ታወቀ፡፡

ክሳቸው ከተቋረጠላቸው 114 ሰዎች መካከል ዛሬ ሁለቱ የዋልድባ ገዳም መነኮሳት ከእስር መፈታታቸው ታወቀ፡፡

ትናንት ከቀትም በኋላ አሥራ አራት ሰዎች እንደተፈቱም ምንጮች ተናግረዋል፡፡

ለተጨማሪ የተያያዘውን የድምፅ ፋይል ያዳምጡ።

የዋልድባ ገዳም መነኮሳት ከእስር ተፈቱ
please wait

No media source currently available

0:00 0:01:41 0:00

የፌስቡክ አስተያየት መስጫ

XS
SM
MD
LG