ዋሽንግተን —
ዋሽንግተን ዲሲ የሚገኘው ኒውዚየም ቤተ መዘክር ደግሞ ይህን የነፃነት ቀን ከዚህ ለየት ባለ መንገድ አክብሯል።
ኒውዚየም በአስራ ስምንተኛው ክፍለ ዘመን የፕሬሱ ሃይል በአሜሪካ ምን ያህል እንደነበር የሚመረምር ኤግዚቢሽን ከፍቱዋል።
ዝርዝር ዘገባውን ከተያያዘው የድምፅ ፋይል ያድምጡ።
-
ቆንጂት ታየ