በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

ቆሼ አካባቢ ለሚኖሩ እናቶች የስራ እድል የፈጠረችው የ'ቱባ ኢትዮጵያ ዲዛይን' መስራቿ ወጣት


ቆሼ አካባቢ ለሚኖሩ እናቶች የስራ እድል የፈጠረችው የ'ቱባ ኢትዮጵያ ዲዛይን' መስራቿ ወጣት
please wait

No media source currently available

0:00 0:05:23 0:00

ቅድስት ተስፋዬ የቱባ ኢትዮጵያ ዲዛይን መስራች እና ስራ አስኪያጅ ናት፡፡ ከዓመታት በፊት የቆሼ አካባቢ ተደርምሶ የፈጠረው ሰብዓዊ አደጋ አካባቢን ለመጠበቅ ተመልሶ በጥቅም ላይ መዋል የሚችሉ ነገሮች ላይ እንድትሰራ አድርጓታል፡፡ አሁን ከክርና ከቆድ የተሰራ ቦርሳ ታመርታለች፡፡ ቦርሳው የሚስራበትን ክር ደግሞ በዛ አካባቢ የሚኖሩ እናቶች በቤት ውስጥ ሰርተው እንዲሰጧት በማድረግ ተጨማሪ ለእናቶቹ ገቢ አስገኝታለች፡፡

XS
SM
MD
LG