በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

አቶ አብዲ መሐመድና አራት የሶማሌ ክልል ባለሥልጣናት በግድያና በተለያዩ ወንጀሎች ተጠርጥረው መያዛቸው ተገለፀ

የቀድሞውን የሶማሌ ክልል ፕሬዚዳንት አብዲ መሐመድ ኡመርን ጨምሮ አራት የክልሉ ከፍተኛ ባለሥልጣናት በግድያና በተለያዩ ወንጀሎች ተጠርጥረው መያዛቸውን ፖሊስ ለፍርድ ቤት አመለከተ፡፡

የቀድሞውን የሶማሌ ክልል ፕሬዚዳንት አብዲ መሐመድ ኡመርን ጨምሮ አራት የክልሉ ከፍተኛ ባለሥልጣናት በግድያና በተለያዩ ወንጀሎች ተጠርጥረው መያዛቸውን ፖሊስ ለፍርድ ቤት አመለከተ፡፡ ተጠርጣሪዎቹ በበኩላቸው በደል እንደተፈፀመባቸውና የዋስ መብታቸው ተከብሮ እንዲፈቱ ጠይቀዋል፡፡

ፍ/ቤቱ ለብይን ቀጠሮ ሰጥቷል፡፡

ለተጨማሪ የተያያዘውን የድምፅ ፋይል ያዳምጡ

አቶ አብዲ መሐመድና አራት የሶማሌ ክልል ባለሥልጣናት በግድያና በተለያዩ ወንጀሎች ተጠርጥረው መያዛቸው ተገለፀ
please wait

No media source currently available

0:00 0:03:14 0:00

This item is part of

የፌስቡክ አስተያየት መስጫ

XS
SM
MD
LG