በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

በመቀሌ ጤፍ ዱቄት ከኖራ ደባልቆ ያቀረበ ነጋዴ ታሠረ


መቀሌ
መቀሌ

በመቀሌ ከተማ የጤፍ ዱቄት ከኖራ ደባልቆ ለማረሚያ ቤት በማቅረብ የተጠረጠረ ነጋዴ፣ በቁጥጥር ሥር መዋሉ ታውቋል፡፡

በመቀሌ ከተማ የጤፍ ዱቄት ከኖራ ደባልቆ ለማረሚያ ቤት በማቅረብ የተጠረጠረ ነጋዴ፣ በቁጥጥር ሥር መዋሉ ታውቋል፡፡

ዱቄቱን በመፍጨት የተባበሩ ሁለት ወፍጮ ቤቶችም መዘጋታቸው ታውቋል፡፡

ዓለም ፍስሃ ከመቀሌ ዘገባውን ልኮልናል፡፡

ለተጨማሪ የተያያዘውን የድምፅ ፋይል ያዳምጡ።

በመቀሌ ጤፍ ዱቄት ከኖራ ደባልቆ ያቀረበ ነጋዴ ታሠረ
please wait

No media source currently available

0:00 0:01:54 0:00

የፌስቡክ አስተያየት መስጫ

XS
SM
MD
LG