No media source currently available
በዋግ ኽምራ ብሔረሰብ አስተዳደር ዞን የሚገኘው የተከዜ ድልድይ እየጣለ ባለው ዝናብ ምክንያት ጉዳት ደረሰበት፡፡ የኢኮኖሚና ማኅበራዊ ግንኙነታቸውን ድልድዩ ላይ ያደረጉ ከ40ሺህ በላይ ሰዎች በጉዳቱ ተጎድተዋል እየተባለ ነው፡፡