በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

የተከዜ ድልድይ በዝናብ ምክንያት ጉዳት ደረሰበት


የተከዜ ድልድይ በዝናብ ምክንያት ጉዳት ደረሰበት
please wait

No media source currently available

0:00 0:04:05 0:00

በዋግ ኽምራ ብሔረሰብ አስተዳደር ዞን የሚገኘው የተከዜ ድልድይ እየጣለ ባለው ዝናብ ምክንያት ጉዳት ደረሰበት፡፡ የኢኮኖሚና ማኅበራዊ ግንኙነታቸውን ድልድዩ ላይ ያደረጉ ከ40ሺህ በላይ ሰዎች በጉዳቱ ተጎድተዋል እየተባለ ነው፡፡

XS
SM
MD
LG