በኮምቦልቻ የልዩ ፍላጎት ት/ቤት ያስገነባው አጨብጭቡለት ፊልም
በማርዳ ፊልም እና ፕሮዳክሽን የተዘጋጀው አጭብጭቡለት የተሰኘው ኮሜዲ ፊልም በተገኘ ገቢ፤ በኮምቦልቻ 'ልዩ' በመባል የሚጠራ የልዩ ፍላጎት ት/ቤት አስመርቆ አስረከበ፡፡ የፊልሙ ፕሮዲውሰርና የማርዳ ፊልም እና ፕሮዳክሽን ስራ አስኪያጅ ወንደሰን ሞላ (እንዳላማው) 'ለጦርነት ምንም ዓይነት ሚና የማይጫወቱት አካል ጉዳተኞች በጦርነት የተነሳ ከት/ቤቶች ሊርቁ አይገባም' ይላል፡፡ ወንደሰን ከአሜሪካ ድምጽ ጋር ቆይታ አድርጓል፡፡ /ዝርዝሩን ከተያያዘው የምስል ፋይል ይከታተሉ/
የፕሮግራሙ ተከታታይ ክፍሎች
-
ሴፕቴምበር 29, 2023
በዩናይትድ ስቴትስ የአፍሪካ ዳያስፖራ አማካሪዋ ለአህጉሪቱ ያላቸውን ትኩረት ይናገራሉ
-
ሴፕቴምበር 29, 2023
ጋቢና ቪኦኤ
-
ሴፕቴምበር 28, 2023
ጋቢና ቪኦኤ
-
ሴፕቴምበር 27, 2023
በኒውዮርክ የሆቴል መኝታ ቤቶች ዋጋ ሊጨመር ነው
-
ሴፕቴምበር 27, 2023
“የመረጃ ፍሰት መዛባት የብዙኀን መገናኛዎችን እምነት እያሳጣቸው ነው” - ሰላም ተሾመ
-
ሴፕቴምበር 27, 2023
ጋቢና ቪኦኤ