በኮምቦልቻ የልዩ ፍላጎት ት/ቤት ያስገነባው አጨብጭቡለት ፊልም
በማርዳ ፊልም እና ፕሮዳክሽን የተዘጋጀው አጭብጭቡለት የተሰኘው ኮሜዲ ፊልም በተገኘ ገቢ፤ በኮምቦልቻ 'ልዩ' በመባል የሚጠራ የልዩ ፍላጎት ት/ቤት አስመርቆ አስረከበ፡፡ የፊልሙ ፕሮዲውሰርና የማርዳ ፊልም እና ፕሮዳክሽን ስራ አስኪያጅ ወንደሰን ሞላ (እንዳላማው) 'ለጦርነት ምንም ዓይነት ሚና የማይጫወቱት አካል ጉዳተኞች በጦርነት የተነሳ ከት/ቤቶች ሊርቁ አይገባም' ይላል፡፡ ወንደሰን ከአሜሪካ ድምጽ ጋር ቆይታ አድርጓል፡፡ /ዝርዝሩን ከተያያዘው የምስል ፋይል ይከታተሉ/
የፕሮግራሙ ተከታታይ ክፍሎች
-
ፌብሩወሪ 07, 2025
ጋቢና ቪኦኤ
-
ጃንዩወሪ 31, 2025
ጋቢና ቪኦኤ
-
ጃንዩወሪ 26, 2025
ጄን ዚ መራጮች እና የትራምፕ ፖሊሲዎች
-
ጃንዩወሪ 24, 2025
ጋቢና ቪኦኤ
-
ጃንዩወሪ 18, 2025
በሩዋንዳ የማርበርግ ወረርሽኝ እና የሕክምና ባለሞያዋ ተሞክሮ
-
ጃንዩወሪ 18, 2025
የዱር እንስሳት መብት ተሟጋቿ ግሬታ ዩሪ