በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

በኮምቦልቻ የልዩ ፍላጎት ት/ቤት ያስገነባው አጨብጭቡለት ፊልም


በኮምቦልቻ የልዩ ፍላጎት ት/ቤት ያስገነባው አጨብጭቡለት ፊልም
please wait

No media source currently available

0:00 0:08:45 0:00

በማርዳ ፊልም እና ፕሮዳክሽን የተዘጋጀው አጭብጭቡለት የተሰኘው ኮሜዲ ፊልም በተገኘ ገቢ፤ በኮምቦልቻ 'ልዩ' በመባል የሚጠራ የልዩ ፍላጎት ት/ቤት አስመርቆ አስረከበ፡፡ የፊልሙ ፕሮዲውሰርና የማርዳ ፊልም እና ፕሮዳክሽን ስራ አስኪያጅ ወንደሰን ሞላ (እንዳላማው) 'ለጦርነት ምንም ዓይነት ሚና የማይጫወቱት አካል ጉዳተኞች በጦርነት የተነሳ ከት/ቤቶች ሊርቁ አይገባም' ይላል፡፡ ወንደሰን ከአሜሪካ ድምጽ ጋር ቆይታ አድርጓል፡፡ /ዝርዝሩን ከተያያዘው የምስል ፋይል ይከታተሉ/

XS
SM
MD
LG