በኮምቦልቻ የልዩ ፍላጎት ት/ቤት ያስገነባው አጨብጭቡለት ፊልም
በማርዳ ፊልም እና ፕሮዳክሽን የተዘጋጀው አጭብጭቡለት የተሰኘው ኮሜዲ ፊልም በተገኘ ገቢ፤ በኮምቦልቻ 'ልዩ' በመባል የሚጠራ የልዩ ፍላጎት ት/ቤት አስመርቆ አስረከበ፡፡ የፊልሙ ፕሮዲውሰርና የማርዳ ፊልም እና ፕሮዳክሽን ስራ አስኪያጅ ወንደሰን ሞላ (እንዳላማው) 'ለጦርነት ምንም ዓይነት ሚና የማይጫወቱት አካል ጉዳተኞች በጦርነት የተነሳ ከት/ቤቶች ሊርቁ አይገባም' ይላል፡፡ ወንደሰን ከአሜሪካ ድምጽ ጋር ቆይታ አድርጓል፡፡ /ዝርዝሩን ከተያያዘው የምስል ፋይል ይከታተሉ/
የፕሮግራሙ ተከታታይ ክፍሎች
-
ፌብሩወሪ 08, 2023
ጋቢና ቪኦኤ
-
ፌብሩወሪ 07, 2023
ጋቢና ቪኦኤ
-
ፌብሩወሪ 06, 2023
ጋቢና ቪኦኤ
-
ፌብሩወሪ 05, 2023
በድባቴ እና እራስን በማጥፋት ስሜት ውስጥ ያሉ ወጣቶች ስለአዕምሮ ጤና የሚወያዩበት ቡድን
-
ፌብሩወሪ 04, 2023
ጠያቂ ፊልሞች - ቆይታ ከፊልም ባለሞያ አቤል መካሻ ጋር
-
ፌብሩወሪ 04, 2023
በሜሪላንድ ግዛት የአማርኛ ቋንቋ ትምህርት ሊጀመር ነው