በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

በሞቃዲሾ በሴት ጋዜጠኞች ብቻ የተመሰረተው የራዲዮ እና የቴሌቭዥን ጣቢያ


በሞቃዲሾ በሴት ጋዜጠኞች ብቻ የተመሰረተው የራዲዮ እና የቴሌቭዥን ጣቢያ
please wait

No media source currently available

0:00 0:03:59 0:00

ቢላን ሚዲያ በሶማሊያ በሴቶች ብቻ የሚካሄድ የመጀመሪያ የቴሌቭዥን እና የራዲዮ ጣቢያ ነው። በተባበሩት መንግሥታት ድርጅት የሚታገዘው ቢላን ሴቶችን በሚመለከቱ ጉዳዮች ዙሪያ በማትኮር ፕሮግራሞችን ያሰናዳል። የሴቶች መብቶች እንዲከበሩም ይሟገታል።

አህመድ መሀመድ አደን ከሞቃዲሾ ያጠናቀረውን ሪፖርት ቆንጅት ታየ ለዛሬ የሴቶች ዝግጅት ታቀርበዋለች።

XS
SM
MD
LG