ዋሺንግተን ዲ.ሲ. —
አብደል-ፋታህ ኤል-ሲሲ ሲቢሲ ከሚባለው የግል ቴሌቪዥን ጣቢያ ጋር ቃለምልልስ ባደረጉበት ወቅት /ፎቶ ከኢንተርኔት የተገኘ/
የአባይ / ናይል ተፋሰስ
![አብደል-ፋታህ ኤል-ሲሲ ሲቢሲ ከሚባለው የግል ቴሌቪዥን ጣቢያ ጋር ቃለምልልስ ባደረጉበት ወቅት /ፎቶ ከኢንተርኔት የተገኘ/](https://gdb.voanews.com/DC5C3A05-30A4-4AC7-94B1-80A559F94360_w250_r0_s.jpg)
![የአባይ / ናይል ተፋሰስ](https://gdb.voanews.com/4FA06869-2D3F-4827-8298-E8621E46DB28_w250_r0_s.jpg)
በኢትዮጵያ የውኃ፣ መስኖና ኢነርጂ ሚኒስቴር የወሰንና ወሰን ተሻጋሪ ወንዞች ዳይሬክቶሬት ዋና ዳይሬክተር አቶ ፈቅአህመድ ነጋሽ፤ የግብፅ ዕጩ ፕሬዚዳንት አብደል-ፋታህ ኤል-ሲሲ በቅርቡ ሲቢሲ ከሚባለው ቴሌቪዥን ጣቢያ ጋር ባደረጉት ውይይት አባይ ወንዝን በሚመለከት በሰነዘሩት ሃሣብ ላይ ለቪኦኤ የሰጡት ቃለምልልስ ሙሉ ቃል፡፡