መቀሌ —
ትናንት ዕሁድና ዛሬ መቀሌ ላይ የተካሄደው ውይይት 14ተኛው የጋራ መድረክ መሆኑ ታውቋል።
ተሣታፊዎቹ የተነጋገሩት ፌደራል ሥርዓቱን እየተፈታተኑ ናቸው ባሏቸው ጉዳዮች ላይ መሆን ተዘግቧል።
ለተጨማሪ የተያያዘውን የድምፅ ፋይል ያዳምጡ።
የኢትዮጵያ ዴሞክራሲያዊ ሪፖብሊክ ፌዴሬሽን ምክር ቤት እና የክልሎች የጋራ ምክክር መድረክ ዛሬ ተጠናቅቋል።
ትናንት ዕሁድና ዛሬ መቀሌ ላይ የተካሄደው ውይይት 14ተኛው የጋራ መድረክ መሆኑ ታውቋል።
ተሣታፊዎቹ የተነጋገሩት ፌደራል ሥርዓቱን እየተፈታተኑ ናቸው ባሏቸው ጉዳዮች ላይ መሆን ተዘግቧል።
ለተጨማሪ የተያያዘውን የድምፅ ፋይል ያዳምጡ።
የፌስቡክ አስተያየት መስጫ