በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

ስለታሠሩ የአየር ትራፊክ ተቆጣጣሪዎች የፌደራል ፖሊስ ኮሚሽነር አቶ ዘይኑ ጀማል ማብራሪያ


ስለታሠሩ የአየር ትራፊክ ተቆጣጣሪዎች የፌደራል ፖሊስ ኮሚሽነር አቶ ዘይኑ ጀማል ማብራሪያ
please wait

No media source currently available

0:00 0:11:37 0:00

በቁጥጥር ሥር የዋሉት ዘጠኝ የአየር ትራፊክ ተቆጣጣሪ ባለሙያዎች የተያዙት ከስድስት ወር እስከ ሦስት ዓመት በእሥራት ሊያስቀጣ በሚችል ጥፋት ነው ሲሉ የፌደራል ፖሊስ ኮሚሽነር አቶ ዘይኑ ጀማል ገልፀዋል።

XS
SM
MD
LG