No media source currently available
በቁጥጥር ሥር የዋሉት ዘጠኝ የአየር ትራፊክ ተቆጣጣሪ ባለሙያዎች የተያዙት ከስድስት ወር እስከ ሦስት ዓመት በእሥራት ሊያስቀጣ በሚችል ጥፋት ነው ሲሉ የፌደራል ፖሊስ ኮሚሽነር አቶ ዘይኑ ጀማል ገልፀዋል።