በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

የሰኔው ጉዳይ ምርመራ ተጠናቋል


የሰኔው ጉዳይ ምርመራ ተጠናቋል
please wait

No media source currently available

0:00 0:05:31 0:00

ባለፈው ዓመት ሰኔ 15 ቀን ተካሂዳል በተባለው የመፈንቅለ መንግሥት ሙከራ በተለያዩ ወንጀል ድርጊቶች በተጠረጠሩት 68 ሰዎች ላይ ክስ ለመመስረት ዝግጅቱን ማጠናቀቁን የፌዴራል ጠቅላይ ዐቃቢ ህጉ ይፋ አደረጉ፡፡ ወንጀሉ በመንግሥት መዋቀር ውስጥ በሚገኙ ኃይሎችና አሰራር በመከናወኑ ምርመራውን አስቸጋሪ እንዳደረገውም ገለፁ፡፡ ክሱ በሳምንት ውስጥ እንደሚመሰረትም ታውቃል፡፡

XS
SM
MD
LG