No media source currently available
“ሕግ አውጭዎቹ ያንን ዕድል .. የአደጋው ሰለባዎች ቤተሰብ አባላት የምስከርነት ቃል ለመስማት መፍቀዳቸው .. ስለተፈጠረው አደጋ ምንነትና የተጎጂው ቤተሰቦች ስላሉበት ሁኔታ እንዲያውቁ ይረዳቸዋል፤ ብዬ አምናለሁ።” አቶ ዘካሪያስ አስፋው - በአደጋው ወንድማቸውን ያጡ። “..ዳግም ይህን መሰል አደጋ እንዳይከሰት ለሚደረጉ ጥረቶች ያግዛል።..” አቶ ሼክስፒር ፈይሳ - የሕግ ባለሞያ