በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

ኢዜማ ለኢትዮጵያውያን ጥሪ አቀረበ


ኢዜማ ለኢትዮጵያውያን ጥሪ አቀረበ
please wait

No media source currently available

0:00 0:08:40 0:00

በትግራይ ክልል፣ በቤንሻንጉል ጉምዝ ክልል በመተከል ዞንና በኮንሶ ዞን የተከሰተውን ቀውስ ለማቆም ኢትዮጵያውያን ሁሉ እንዲተባበሩ የኢትዮጵያ ዜጎች ለማኅበራዊ ፍትሕ ጥሪ አቀረበ። የኢትዮጵያ መንግሥት የኤርትራ ወታደሮች ስለመኖራቸው ወይም አለመኖራቸው ግልፅ መግለጫ እንዲሰጥም ጠየቀ።

XS
SM
MD
LG