No media source currently available
ኢትዮጵያ ዜጎች ለማኅበራዊ ፍትኅ ፓርቲ /ኢዜማ/ ባለፈው ሳምንት በሰው ህይወትና ንብረት ላይ አደጋ ያደረሱ ናቸው ያላቸው ሰዎች ሁሉ ለፍርድ እንዲቀርቡ ጠየቀ፡፡