በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

ኢዜማ የአመራር አባሉ መገደሉን ገለፀ


ኢዜማ የአመራር አባሉ መገደሉን ገለፀ
please wait

No media source currently available

0:00 0:02:03 0:00

አንድ የአመራር አባሉ ቢሾፍቱ ከተማ ውስጥ መገደላቸውን የኢትዮጵያ ዜጎች ለማኅበራዊ ፍትህ ፓርቲ (ኢዜማ) ገለፀ። የቢሾፍቱ ከተማ ፖሊስ መምሪያ በግድያው ላይ ማብራሪያ ከመስጠት ተቆጥቧል።

XS
SM
MD
LG