በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

“መደበኛ ምርጫ አይሆንም” - ምርጫ ቦርድ


የኢትዮጵያ ምርጫ ቦርድ
የኢትዮጵያ ምርጫ ቦርድ

የኢትዮጵያ ብሔራዊ ምርጫ ቦርድ ወደፊት የሚያካሂደው ምርጫ በሃገሪቱ ከዚህ ቀደም ከተለመዱት ምርጫዎች ፍፁም የተለየ ይሆናል” ሲሉ የቦርዱ ሰብሳቢ ወ/ት ብርትኳን ሚደቅሳ ዛሬ በሰጡት መግለጫ ተናግረዋል።

የኢትዮጵያ ብሔራዊ ምርጫ ቦርድ ወደፊት የሚያካሂደው ምርጫ በሃገሪቱ ከዚህ ቀደም ከተለመዱት ምርጫዎች ፍፁም የተለየ ይሆናል” ሲሉ የቦርዱ ሰብሳቢ ወ/ት ብርትኳን ሚደቅሳ ዛሬ በሰጡት መግለጫ ተናግረዋል።

“በዋናው መሥሪያ ቤት የተጀመረው የቦርዱ የውስጥ የአደረጃጀት ለውጥም በአገርአቀፍ ደረጃም ይቀጥላል” ብለዋል።

ቦርዱ ከየትኛውም ወገን የሚመጣን ተፅዕኖ እንደማይቀበልም ሰብሳቢዋ አስታውቀዋል።

ለተጨማሪ የተያያዘውን የድምፅ ፋይል ያዳምጡ።

“መደበኛ ምርጫ አይሆንም” - ምርጫ ቦርድ
please wait

No media source currently available

0:00 0:05:34 0:00


የፌስቡክ አስተያየት መስጫ

XS
SM
MD
LG