በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

የመን ያሉ ኢትዮጵያዊያን የድረሱልን ጥሪ እያሰሙ ነው


ኢትዮጵያዊያን ስደተኞች በየመን /ፎቶ ፋይል/
ኢትዮጵያዊያን ስደተኞች በየመን /ፎቶ ፋይል/

ወደየመን የሚገቡ ፍልሰተኞች ቁጥር ቀንሷል፡፡

የአየር ድብደባው እንደቀጠለ ነው - ሰንዓ
የአየር ድብደባው እንደቀጠለ ነው - ሰንዓ

please wait

No media source currently available

0:00 0:08:47 0:00
ቀጥተኛ መገናኛ

የመን ውስጥ የተቀሰቀሰው የርስ በርስ ጦርነት በሳዑዲ አረቢያ የአየር ጥቃት ከተባባሰ ወዲህ ወደ የመን የሚገቡ ኢትዮጵያዊያንና ሌሎችም ፍልሰተኞች ቁጥር ማሽቆልቆሉን ዓለምአቀፉ የፍልሰት ድርጅት - አይኦኤም አስታውቋል።

ዓለምአቀፉ የፍልሰት ድርጅት - አይኦኤም
ዓለምአቀፉ የፍልሰት ድርጅት - አይኦኤም

በመጋቢት አጋማሽ የሳዑዲ ዓረቢያ አየር ሃይል በየመን የሚደገፉት የኹጢ አማፂያን ይዞታዎችን በቦምብ መደብደብ ከመጀመሩ በፊት ባሉት ሁለት ሣምንታት ወደ የመን ይጎርፉ የነበሩ ኢትዮጵያዊያን ፍልሰተኞች ቁጥር በእጅጉ ጨምሮ እንደነበር አይኦኤም ገልጿል።

በደቡባዊቱ ግዙፍ ከተማ አደን በአየር ድብደባውና በተኩስ ልውውጡ መሃል ተጠምደናል የሚሉ ኢትዮጵያዊያን ስደተኞችና ፍልሰተኛ ሠራተኞች በሚያሰሙት ተማፅኖ እንደቀጠሉ ነው፡፡

ለዝርዝሩ ዘገባዎቹን የያዘውን የተያያውን የድምፅ ፋይል ያዳምጡ፡፡

XS
SM
MD
LG