በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

በግዙፉ የቦይንግ ኩባንያ ውስጥ በአመራርነት ቦታ ላይ ከሚገኙ ሦስት ኢትዮጵያውያን ጋር የተደረገ ውይይት


በግዙፉ የቦይንግ ኩባንያ ውስጥ በአመራርነት ቦታ ላይ ከሚገኙ ሦስት ኢትዮጵያውያን ጋር የተደረገ ውይይት
please wait

No media source currently available

0:00 1:14:53 0:00

የአሜሪካ ድምፅ ጋቢና ቪኦኤ የተሰኘው የወጣቶች ፕሮግራም ዝግጅት በተለያዩ የአሜሪካ ግዛቶች ተዟዙሮ ከኢትዮጵያውያንና ትውልደ ኢትዮጵያውያን ባለሞያዎች ጋር ተወያይቷል።አንዱ ውይይት በሲያትል ከተማ በቴክኖሎጂ ዙሪያ የተደረገ ነው።ፕሮግራሙን ያዘጋጀችውና ውይይቱን ያካሄደችው ጽዮን ግርማ ነች።የውይይቱን ሙሉ ክፍል ከቪዲዮው ላይ ታገኙታላችሁ።

XS
SM
MD
LG