በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

የኢትዮጵያ ቀይመስቀል እራሱን ለመቻል እየሠራ ነው


የኢትዮጵያ ቀይመስቀል ማኅበር
የኢትዮጵያ ቀይመስቀል ማኅበር



ዶ/ር አሕመድ ረጃ - የኢትዮጵያ ቀይመስቀል ማኅበር የቦርድ ሰብሳቢ
ዶ/ር አሕመድ ረጃ - የኢትዮጵያ ቀይመስቀል ማኅበር የቦርድ ሰብሳቢ

please wait

No media source currently available

0:00 0:05:47 0:00
ቀጥተኛ መገናኛ

ከበጎ አድራጊዎች የሚገኘው ድጋፍ እየጨመረ ከመጣው ሰብዓዊ ፍላጎት ጋር አለመጣጣሙን የገለፁት የኢትዮጵያ ቀይመስቀል ማኅበር ኅብረተሰቡን የሚያሣትፍ የገቢ ማስገኛ ፕሮግራም ትናንት ይፋ አድርጓል፡፡

ገቢ ሊያስገኝ የማችልና የ500 ሚሊየን ብር መዋዕለ ነዋይ የማጠይቅ ባለ 16 ፎቅ ሕንፃ ለማሠራትም እየተንቀሣቀሰ ነው፡፡

እስክንድር ፍሬው የማኅበሩን የቦርድ ሰብሳቢ ዶ/ር አሕመድ ረጃን አነጋግሯል፡፡

ያዳምጡት
XS
SM
MD
LG