በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

መፅሔቶችና አንድ ጋዜጣ ተከሰሱ


ፍትሕ ሚኒስቴር
ፍትሕ ሚኒስቴር

please wait

No media source currently available

0:00 0:03:11 0:00
ቀጥተኛ መገናኛ

ሕገመንግሥቱንና ሕገመንግሥታዊ ሥርዓቱን በኃይል ለመናድ የአመፅ ቅስቀሣና የሐሰት ወሬዎችን በመንዛት የሚታወቁ ናቸው ያላቸውን መፅሔቶችና አንድ ጋዜጣ ያሣትማሉ የተባሉ ተጠርጣሪዎች ላይ አቃቢ ሕግ ክሥ መሥርቷል፡፡

ከሡ የሃገሪቱን ሕግ የተከተለ ስለመሆኑና ስላለመሆኑ አሁን መናገር እንደማይቻል የሕግ ባለሙያዎች ገልፀዋል፡፡

ለተጨማሪ የተያያዘውን የመለስካቸው አምሃን ዘገባ ያዳምጡ፡፡

XS
SM
MD
LG