በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

ፑንት ላንድ በሃገሯ የሚገኙ ኢትዮጵያውያንን መለሰች

ፑንት ላንድ በሃገሯ የሚገኙ 1400 ኢትዮጵያውያንን ወደ ኢትዮጵያ መልሳለች፡፡

ፑንት ላንድ በሃገሯ የሚገኙ 1400 ኢትዮጵያውያንን ወደ ኢትዮጵያ መልሳለች፡፡

እርምጃውን የወሰደችው የበርካቶችን ህይወት የቀጠፈ ባለው የጀልባ ጉዞ ወደ መካከለኛው ምሥራቅ ሊያቋርጡ ስለነበር ነው ተብሏል፡፡

ለተጨማሪ የተያያዘውን የድምፅ ፋይል ያዳምጡ

ፑንት ላንድ በሃገሯ የሚገኙ ኢትዮጵያውያንን መለሰች
please wait

No media source currently available

0:00 0:01:53 0:00

This item is part of

የፌስቡክ አስተያየት መስጫ

XS
SM
MD
LG