በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

በጂቡቲ የሚኖሩ የኢትዮጵያ ስደተኞች ጥቃት ደረሰብን አሉ


በጂቡቲ የሚኖሩ የኢትዮጵያ ስደተኞች በሀገሩ ነዋሪዎች ጥቃት እየደረሰባቸዉ መሆኑን ተናገሩ።

በጂቡቲ የሚኖሩ የኢትዮጵያ ስደተኞች በሀገሩ ነዋሪዎች ጥቃት እየደረሰባቸዉ መሆኑን ተናገሩ። ስደተኞቹ በኢትዮጵያ ሶማሌ ክልል የተከሰተዉን አለመረጋጋት ተከትሎ በጂቡቲ ያሉ የኢትዮጵያዊያን ላይ የንብረት ዘረፋ እንዲሁም ግድያ መፈፀሙን ተናግረዋል።

ለተጨማሪ የተያያዘውን የድምፅ ፋይል ያዳምጡ

በጂቡቲ የሚኖሩ የኢትዮጵያ ስደተኞች ጥቃት ደረሰብን አሉ
please wait

No media source currently available

0:00 0:03:01 0:00

የፌስቡክ አስተያየት መስጫ

XS
SM
MD
LG