በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

ኢትዮጵያዊያን ዋሺንግተን ላይ በውጭ ጉዳይ መሥሪያ ቤቱ ደጅ ወጡ


/ፎቶ፡- ፋይል/
/ፎቶ፡- ፋይል/
please wait

No media source currently available

0:00 0:07:15 0:00
ቀጥተኛ መገናኛ

ሕጋዊና ሕዝባዊ ድጋፍ ያላቸውን የፖለቲካ ፓርቲዎች ማፍረስ ሰላማዊ ትግሉን አደጋ ላይ ይጥላል ያሉ ኢትዮጵያዊያንና ትውልደ-ኢትዮጵያ ሠልፈኞች ዛሬ ዋሺንግተን ውስጥ በዩናይትድ ስቴትስ የውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር ደጅ ላይ ተሰልፈው ድምፃቸውን አሰምተዋል፡፡

በኢትዮጵያ የዴሞክራሲ ሂደት ሀገርን የማይጠቅሙ አፈናዎች ቢበራከቱም ሰላማዊ ትግላችን ይቀጥላል ብለዋል ሠልፈኞቹ።

በዩናይትድ ስቴይትስ የውጭ ጉዳይ መሥሪያ ቤት ፊት ለፊት እጅግ የቀዘቀዘው የዋሽንግተን ዲሲ አየር ሳይበግራቸው የቆሙት ኢትዮጵያዊያን በዚህ የምርጫ ዓመት የኢትዮጵያ መንግሥት የዴሞክራሲ አፈናውን አጠናክሯል ሲሉ የተቃውሞ ድምፅ አሰምተዋል።

ለዝርዝሩ የተያያዘውን የድምፅ ፋይል ያዳምጡ

XS
SM
MD
LG