በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

ኢትዮጵያውያን 126ኛው የአድዋ ድል በዓል ዛሬ በአዲስ አበባ ላይ አክብረዋል

በርካታ የአዲስ አበባ ከተማ እና አካባቢዋ ነዋሪዎች በተገኙበት በሚኒሊክ አደባባይ ተከብሯል። የመንግሥት ባለሥልጣናት እና የጥንታዊት ኢትዮጵያ ጀግኖች አርበኞች ማኅበር አባላት እና ሌሎች ጥሪ የተደረገላቸው አካላት፣ በሚኒሊክ አደባባይ የአበባ ጉንጉን ከተቀመጠ በኋላ ወደ አድዋ ድልድይ በማቅናት ቀሪ የበዓሉን ሥነ ስርዓት አከናውነዋል፡፡

የካቲት 23/2014 ዓ.ም

XS
SM
MD
LG