በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

“የቴሌቭዥን ድራማዎች የታሪክ ጭብጥና የገጸ ባሕሪያት አሳሳል ትውልድን አምካኝ ናቸው” ባለሞያዎች


“የቴሌቭዥን ድራማዎች የታሪክ ጭብጥና የገጸ ባሕሪያት አሳሳል ትውልድን አምካኝ ናቸው” ባለሞያዎች
please wait

No media source currently available

0:00 0:19:37 0:00
ቀጥተኛ መገናኛ

በአሁኑ ወቅት በኢትዮጵያ ቴሌቭዥን እና በኢቢኤስ ቴሌቭዠን ጣቢያዎች ላይ ከዘጠኝ በላይ ተከታታይ የቴሌቭዠን ፕሮግራሞች በመተላለፍ ላይ ይገኛሉ፡፡ ድራማዎቹ በከፍተኛ ሁኔታ አብዛኛውን የኅብረተሰብ ክፍል እይታ የተቆጣጠሩ ናቸው፡፡ በእነዚህ በብዛት እየቀርቡ ባሉ የቴሌቭዥን ድራማዎች የታሪክ ጭብጥና የገጸ ባሕሪያት አሳሳል ለትውልድ የሚተላለፈው መልዕክት ምንድነው? በሚል መጠይቅ የሚንደረደረው የዛሬው የትንታኔ ፕሮግራም ባለሞያዎችን አካቶ ይዟል፡፡አዘጋጇ ጽዮን ግርማ ነች፡፡

XS
SM
MD
LG