“የቴሌቭዥን ድራማዎች የታሪክ ጭብጥና የገጸ ባሕሪያት አሳሳል ትውልድን አምካኝ ናቸው” ባለሞያዎች
በአሁኑ ወቅት በኢትዮጵያ ቴሌቭዥን እና በኢቢኤስ ቴሌቭዠን ጣቢያዎች ላይ ከዘጠኝ በላይ ተከታታይ የቴሌቭዠን ፕሮግራሞች በመተላለፍ ላይ ይገኛሉ፡፡ ድራማዎቹ በከፍተኛ ሁኔታ አብዛኛውን የኅብረተሰብ ክፍል እይታ የተቆጣጠሩ ናቸው፡፡ በእነዚህ በብዛት እየቀርቡ ባሉ የቴሌቭዥን ድራማዎች የታሪክ ጭብጥና የገጸ ባሕሪያት አሳሳል ለትውልድ የሚተላለፈው መልዕክት ምንድነው? በሚል መጠይቅ የሚንደረደረው የዛሬው የትንታኔ ፕሮግራም ባለሞያዎችን አካቶ ይዟል፡፡አዘጋጇ ጽዮን ግርማ ነች፡፡
የፕሮግራሙ ተከታታይ ክፍሎች
-
ኖቬምበር 10, 2023
የዐድዋ ዜሮ ዜሮ ሙዝየም ሥነ ጥበብ ሥራዎች ዳግም እንዲታዩ ማኅበሩ ጠየቀ
-
ኦክቶበር 28, 2023
ህወሓት ለዛሬ በጠራው የካድሬ ስብሰባ ባጸደቀው አጀንዳ ላይ ነገ ይወያያል ተባለ
-
ኦክቶበር 11, 2023
ኢትዮጵያን በዓለም አቀፍ ዲፕሎማሲ ዐይን የቃኘ መጽሃፍ ለንባብ በቃ
-
ሴፕቴምበር 21, 2023
የአወዛጋቢዋ አውራ ጎዳና ወይም ቆርኬ ጥቃት አጠያያቂ እንደኾነ ነው