በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

የኢትዮጵያ ወታደሮች አሚሶምን ተቀላቀሉ

የኢትዮጵያ ወታደሮች አሚሶምን ተቀላቀሉ /ፎቶ - ፋይል/ሞንታዥ/
የኢትዮጵያ ወታደሮች አሚሶምን ተቀላቀሉ /ፎቶ - ፋይል/ሞንታዥ/

የኢትዮጵያ ወታደሮች ሶማሊያ ውስጥ ከሚገኘው የአፍሪካ ኅብረት ሰላም አስከባሪ ኃይል - አሚሶም ጋር በይፋ ተቀላቀሉ፡፡




ኮ/ል አሊ አደን ሁማድ - የአሚሶም ቃልአቀባይ
ኮ/ል አሊ አደን ሁማድ - የአሚሶም ቃልአቀባይ

please wait

No media source currently available

0:00 0:07:10 0:00
ቀጥተኛ መገናኛ

የኢትዮጵያ ወታደሮች ሶማሊያ ውስጥ ከሚገኘው የአፍሪካ ኅብረት ሰላም አስከባሪ ኃይል - አሚሶም ጋር በይፋ ተቀላቀሉ፡፡

የኢትዮጵያ ከአሚሶም ጋር መቀላቀል ከአል-ሻባብ ጋር እየተፋለመ ላለው ኃይል ተጨማሪ አቅም ይሰጠዋል ተብሏል፡፡

ቀደም ባለው ጊዜም የአፍሪካው ሰላም ጥበቃ ጦር አካል አይሁኑ እንጂ የኢትዮጵያ ፀጥታ ኃይሎች በምዕራብ የሃገሪቱ ክፍሎች ያሉ አካባቢዎችን ከአል-ሻባብ ነፃ አድርገው በመቆጣጠር ቁልፍ ሚና መጫወታቸው ይታወቃል፡፡

አምባሣደር ዴቪድ ሺን
አምባሣደር ዴቪድ ሺን
በሌላ በኩል ደግሞ ይህ የኢትዮጵያ የአፍሪካ ኅብረትን ኃይል መቀላቀል ለአል-ሻባብ ማንሠራራት ዕድል ሊከፍት ይችላል የሚል ሥጋት እንዳላቸው በአካባቢው ላይ ሰፊ ዕውቀት ያላቸው አምባሣደር ዴቪድ ሺን ለቪኦኤ ገልፀዋል፡፡

ለዝርዝሩ የተያያዘውን የድምፅ ፋይል ያዳምጡ፡፡
This item is part of
XS
SM
MD
LG