በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

የኢትዮጵያ ሶሻል ዲሞክራቲክ ፓርቲ መግለጫ


እስከዛሬ በየአካባቢው ለደረሱ የሕዝብ ለሕዝብ ግጭቶች ዋነኛው ምክንያት የመንግሥት አስተዳደር አካላት ድክመት ነው ሲል የኢትዮጵያ ሶሻል ዲሞክራቲክ ፓርቲ አስታወቀ፡፡

እስከዛሬ በየአካባቢው ለደረሱ የሕዝብ ለሕዝብ ግጭቶች ዋነኛው ምክንያት የመንግሥት አስተዳደር አካላት ድክመት ነው ሲል የኢትዮጵያ ሶሻል ዲሞክራቲክ ፓርቲ አስታወቀ፡፡ የአጥፊዎች በሕግ አለመዳኘትም የሕዝቡን ደኅንነት ለአደጋ አጋልጦታል ብሏል፡፡

ለተጨማሪ የተያያዘውን የድምፅ ፋይል ያዳምጡ።

የኢትዮጵያ ሶሻል ዲሞክራቲክ ፓርቲ መግለጫ
please wait

No media source currently available

0:00 0:02:45 0:00

የፌስቡክ አስተያየት መስጫ

XS
SM
MD
LG