በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

የኢትዮጵያ ሶሻል ዲሞክራቲክ ፓርቲ መግለጫ


ፕሮፌሰር በየነ ጴጥሮስ
ፕሮፌሰር በየነ ጴጥሮስ

ኢህአዴግ በሕገወጥነትና በአምባገነናዊነት ያዋቀራቸው የመስተዳደር አከላለሎች ዛሬ ለተፈጠረው የመለያየት ስሜት እና ግጭቶች ዋነኛ ምክንያቶች ናቸው ሲሉ የኢትዮጵያ ሶሻል ዲሞክራቲክ ፓርቲ ከሰሰ፡፡

ኢህአዴግ በሕገወጥነትና በአምባገነናዊነት ያዋቀራቸው የመስተዳደር አከላለሎች ዛሬ ለተፈጠረው የመለያየት ስሜት እና ግጭቶች ዋነኛ ምክንያቶች ናቸው ሲሉ የኢትዮጵያ ሶሻል ዲሞክራቲክ ፓርቲ ከሰሰ፡፡

መንግሥት ለዚህ ችግር አፋጣኝ መፍትሄ እንደሚፈልግም አሳሰበ፡፡ ሕዝቡ በበኩሉ ለተፈጠሩ ችግሮች ዘላቂ መፍትሄ በትግስትና በሕግ አግባብ እንዲታገል ጥሪ አቀረበ፡፡

ለተጨማሪ የተያያዘውን የድምፅ ፋይል ያዳምጡ

የኢትዮጵያ ሶሻል ዲሞክራቲክ ፓርቲ መግለጫ
please wait

No media source currently available

0:00 0:04:18 0:00

የፌስቡክ አስተያየት መስጫ

XS
SM
MD
LG