ጠ/ሚኒስትር አብይ አሕመድና ምክትል ጠ/ሚኒስትር ደመቀ መኮንን ከሀገር መከላከያ የተለያየ ክፍለ ጦር ከተውጣጡ የጦር ሰራዊት አባላት ጋር ትናንት ተወያይተዋል። አባላቱ ከተጣለባቸው ሃገራዊ ሃላፊነት እና ግዳጅ ጋር ተያያዥ ጥያቄዎችን ማንሳታቸው ሲገለፅ፣ ውይይቱ ከተጠናቀቀ በኋላ “ለፈጠራችሁት መደናገጥና ለሰራችሁት ስህተት አሥር አሥር ፑሺ አፕ ስሩ” በማለት ከአዘዟዋቸው በኋላ ጠቅላይ ሚኒስትሩም አብረዋቸው ሰርተዋል፡፡ በትናንትናው ዕለትም ኢንተርኔት ለተወሰነ ሰዓት ተቋርጦ እንደነበር ተጠቁሟል፡፡
“ለፈጠራችሁት መደናገጥና ለሰራችሁት ስህተት አሥር አሥር ፑሺ አፕ ስሩ” ጠ/ሚኒስትር አብይ
የፕሮግራሙ ተከታታይ ክፍሎች
-
ጁላይ 26, 2024
የኢትዮጵያውያኑ ባህላዊ ማዕድ እና አብሮነት ታዛ - በሚልዋኪ
-
ጁላይ 26, 2024
የፕሬዝደንት ጆ ባይደን ንግግር
-
ጁላይ 23, 2024
አምስት ሚሊዮን ኢትዮጵያውያንን በኮዲንግ ሞያ የማብቃት መርሐ ግብር ይፋ ኾነ
-
ጁላይ 22, 2024
የነዋሪዎች አስተያየት በፕሬዝደንት ባይደን ውሳኔ ላይ
-
ጁላይ 18, 2024
ጄ. ዲ. ቫንስ “አሜሪካ ትቅደም” መሪ ቃላቸው እንደሆነ አስታወቁ
የፌስቡክ አስተያየት መስጫ