ጠ/ሚኒስትር አብይ አሕመድና ምክትል ጠ/ሚኒስትር ደመቀ መኮንን ከሀገር መከላከያ የተለያየ ክፍለ ጦር ከተውጣጡ የጦር ሰራዊት አባላት ጋር ትናንት ተወያይተዋል። አባላቱ ከተጣለባቸው ሃገራዊ ሃላፊነት እና ግዳጅ ጋር ተያያዥ ጥያቄዎችን ማንሳታቸው ሲገለፅ፣ ውይይቱ ከተጠናቀቀ በኋላ “ለፈጠራችሁት መደናገጥና ለሰራችሁት ስህተት አሥር አሥር ፑሺ አፕ ስሩ” በማለት ከአዘዟዋቸው በኋላ ጠቅላይ ሚኒስትሩም አብረዋቸው ሰርተዋል፡፡ በትናንትናው ዕለትም ኢንተርኔት ለተወሰነ ሰዓት ተቋርጦ እንደነበር ተጠቁሟል፡፡
“ለፈጠራችሁት መደናገጥና ለሰራችሁት ስህተት አሥር አሥር ፑሺ አፕ ስሩ” ጠ/ሚኒስትር አብይ
የፕሮግራሙ ተከታታይ ክፍሎች
-
ኤፕሪል 19, 2024
ለውጭ ባለሀብቶች እየተከፈተ ያለው የኢትዮጵያ ኢኮኖሚ - በጫና ወይስ በዕቅድ?
-
ኤፕሪል 18, 2024
የኢትዮጵያ መንግሥት የባለድርሻዎችን ተሳትፎ በማሳደግ ቀውሶችን ለመፍታት ቃል ገባ
-
ኤፕሪል 18, 2024
የፕሬዚዳንት ባይደንና የትራምፕ የዲፕሎማሲ አያያዞች በንጽጽር ሲታዩ
-
ኤፕሪል 18, 2024
የባይደን የምረጡኝ ዘመቻ እና የትረምፕ የፍርድ ቤት ሳምንታዊ ውሎዎች
-
ኤፕሪል 18, 2024
ዋላዩ የኦሃዮ ግዛት ድጋፍ ወደ ወግ አጥባቂ ፕሬዚዳንታዊ እጩዎች እያጋደለ ነው
-
ኤፕሪል 18, 2024
የኦሮሞ እና የትግራይና ማኅበረሰብ አባላት ጦርነት እንዲቆም የሚጠይቅ ሰልፍ አካሄዱ
የፌስቡክ አስተያየት መስጫ