ጠ/ሚኒስትር አብይ አሕመድና ምክትል ጠ/ሚኒስትር ደመቀ መኮንን ከሀገር መከላከያ የተለያየ ክፍለ ጦር ከተውጣጡ የጦር ሰራዊት አባላት ጋር ትናንት ተወያይተዋል። አባላቱ ከተጣለባቸው ሃገራዊ ሃላፊነት እና ግዳጅ ጋር ተያያዥ ጥያቄዎችን ማንሳታቸው ሲገለፅ፣ ውይይቱ ከተጠናቀቀ በኋላ “ለፈጠራችሁት መደናገጥና ለሰራችሁት ስህተት አሥር አሥር ፑሺ አፕ ስሩ” በማለት ከአዘዟዋቸው በኋላ ጠቅላይ ሚኒስትሩም አብረዋቸው ሰርተዋል፡፡ በትናንትናው ዕለትም ኢንተርኔት ለተወሰነ ሰዓት ተቋርጦ እንደነበር ተጠቁሟል፡፡
“ለፈጠራችሁት መደናገጥና ለሰራችሁት ስህተት አሥር አሥር ፑሺ አፕ ስሩ” ጠ/ሚኒስትር አብይ
የፕሮግራሙ ተከታታይ ክፍሎች
-
ማርች 23, 2023
የህወሓት ከሽብር መዝገብ መፋቅና ፓርላማው
-
ማርች 23, 2023
ድርቅ በሴቶች ላይ የሚያደርሰው ጉዳት
-
ማርች 23, 2023
ድርቅ ትምህርት አደናቀፈ
-
ማርች 23, 2023
ደብረ ብርሃን የሰፈሩ ተፈናቃዮች እያማረሩ ነው
-
ማርች 23, 2023
የአቶ ጌታቸው ረዳ ሹመትና የክልሉ ፓርቲዎች
-
ማርች 22, 2023
በኢትዮጵያ የተጀመረው ምርመራ መቀጠል እንዳለበት ተመድ ገለፀ
የፌስቡክ አስተያየት መስጫ